ሥራ አመራር ኢንስቲትዩቱ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ አመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱን ገምግሟል
ሥራ አመራር ኢንስቲትዩቱ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ አመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱን ገምግሟል ኢንስቲትዩቱ የ2015 ዓ.ም የ1ኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ አካሄዷል፡፡ የኢንስቲትዩቱ የዕቅድ፤በጀትና ፕሮጀክት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ተወካይ ዳይሬክተር አቶ ተስፋየ ኃ/ስላሴ በሩብ አመቱ በእቅድ ከተቀመጡ ከተግባራት ዉስጥ በ2015 በጀት ዓመት የተሻለ አፈፃፀም ማስመዘገቡን መቻሉን ባቀረቡት ሪፖርት አስታዉቀዋል፡፡ በሪፖርቱ በመጀመሪያ ሩብ አመት …
ሥራ አመራር ኢንስቲትዩቱ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ አመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱን ገምግሟል Read More »