Facility

መሪ ውጤታማ ድርድር በማድረግ ብቃቱ ይለካል ለዚህ የሚጠቅሙ ቁልፍ መርሆዎች፡-

መሪ ውጤታማ ድርድር በማድረግ ብቃቱ ይለካል ለዚህ የሚጠቅሙ ቁልፍ መርሆዎች፡- ለድርድር በቂ ዝግጅት ማድረጉን ደጋግሞ ማረጋገጥ፤ ብቃት ያለው ተግባቦት እና መተማመንን የሚፈጥር አቅም ያለው መሆኑን መረዳት፤ በያዘው የአላማ ፍላጎት ላይ ያተኩሩ የድርድር ሀሳቦችን በቅደም ተከተል እማራጮችን ለይቶ ማስቀመጡን ማረጋገጥ፤ በቅደም ተከተል የተያዙት የመደራደሪያ ሀሣቦች ሁሉ ተቀባይነት ሊያገኙም ላያገኙም እንደሚችሉ በመረዳት ተለዋዋጭ የሃሳብ አማራጮችን መያዝ፤ በመርህ …

መሪ ውጤታማ ድርድር በማድረግ ብቃቱ ይለካል ለዚህ የሚጠቅሙ ቁልፍ መርሆዎች፡- Read More »

ታላቁ የአባይ ድልድይ ለተሻለ ነገ የተስፋ ምልክት ነው፡፡

ታላቁ የአባይ ድልድይ ለተሻለ ነገ የተስፋ ምልክት ነው፡፡ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ለኢኮኖሚ እድገት እና አገራዊ ልማት አንቀሳቃሽ መሆኑ የታወቀ ነው። ታላቁ የአባይ ድልድይ የትብብር አስፈላጊነት መስታውት፤የሜጋ ፕሮጀክቶች ፈተናዎችን በጽናት የመፍታት ባህል ግንባታ ተመክሮ፣የኢኖቬሽን እና የቴክኖሎጂ እድገት ሃይል ማሳያ፣ በህብረተሰቡ ልማት ላይ የምህንድስና ጥቅም ትኩረት አድርገን እንድንሰራ የሚያነሳሳን እና ሰወች ለህዝብ ጥቅም ሲሉ የከፈሉትን መስዋዕትነት እንዳንዘነጋ …

ታላቁ የአባይ ድልድይ ለተሻለ ነገ የተስፋ ምልክት ነው፡፡ Read More »

የተገራ ንግግር በማድረግ ተቀባይነትና ሞገስን እናግኝ

የተገራ ንግግር በማድረግ ተቀባይነትና ሞገስን እናግኝ የተገራ ንግግር በማድረግ ተቀባይነትና ሞገስን እናግኝ ሠዎችን ለማስደመም ብለን ብዙ በተናገርን ቁጥር ይበልጥ ሞገሣችን ይቀንሳል፡፡ በእነሱም ላይ የአለን ተደማጭነት ይወርዳል፡፡ ታላላቅ ሠዎች ትንሽ በመናገር ነው የሠዎችን ቀልብ የሚስቡት ብዙ በተናገርን ቁጥር ሠዎች ይሠለቹናል የጅል ንግግርም እንደተናገርን ይቆጥሩናል፡፡ስለዚህ የቃላት ፀጋችን በተመረጡ ብዙ ሀሣብ በያዙ አረፍተ ነገሮች ብቻ ከርክመን እና ቀምመን …

የተገራ ንግግር በማድረግ ተቀባይነትና ሞገስን እናግኝ Read More »

የማህበረሰብ አገልግሎት ድጋፍ ዓላማ የመተጋገዝ፣ፍቅርን የመግለፅ እና ወንድማማችነትን ለማጥበቅ መሆኑ ተገለፀ

የማህበረሰብ አገልግሎት ድጋፍ ዓላማ የመተጋገዝ፣ ፍቅርን የመግለፅ እና ወንድማማችነትን ለማጥበቅ መሆኑ ተገለፀ ማህበረሰባዊ ሃላፊነታችን የሚለካው ለሰራተኞቻችን እና ለአካባቢው ማህበረሰብ ኑሮ መሻሻል ባበረከትነው አስተዋጽኦ ልክ ሲሆን ይህ ደግሞ ፍቅርን ይስባል ፍቅር ደግሞ ለሌሎች መስዋዕትነት የምንከፍልበት የጋራ መለያችን መሆኑ የታወቀ ነው። የሰዎችን ጉድለት ለመሙላት በድርጊት ስንነሳ ፍቅርን የመግለጽ ዕድላችን እየጨመረ ይሄዳል። የህዝብን ልብ ፣ አእምሮ እና ነፍስ …

የማህበረሰብ አገልግሎት ድጋፍ ዓላማ የመተጋገዝ፣ፍቅርን የመግለፅ እና ወንድማማችነትን ለማጥበቅ መሆኑ ተገለፀ Read More »

ሴቶች ያልተሳተፉበት ማንኛውም ተግባር ውጤታማ አይሆንም

ሴቶች ያልተሳተፉበት ማንኛውም ተግባር ውጤታማ አይሆንም እውነተኛ ሴት መሪ ሌሎች ሴቶችን መርዳት ብቻ ሳይሆን ወደ ስኬት መንገዳቸውንም የምትመራ ነች። ሴቶች በየትኛውም ስራ ስኬታማ በመሆናቸው ብቻ ሳይሆን ባልደረቦቻቸው እንዲሰሩ በማነሳሳትና በመርዳትም ይታወቃሉ።ታዋቂዋ የሚዲያ ሥራ አስፈፃሚ እና በጎ አድራጊ ኦፕራ ዊንፍሬይ በዓለም ላይ በጣም ታዋቂ የሆኑ ሴት መሪዎች በአመራር ውስጥ ታማኝ፣ ደፍር፣ ተፅእኖ ፈጣሪ ፣ በወሳኝ ስዓት …

ሴቶች ያልተሳተፉበት ማንኛውም ተግባር ውጤታማ አይሆንም Read More »

ለአብክመ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ማኔጅመንት አባላት፣ቡድንመሪዎች፣መምህራን እናባለሙያዎችበጥራት፣ልህቀት፣ተቋማዊባህልግንባታእናአመራርሚናላይስልጠናተሰጠ!

ለአብክመ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ማኔጅመንት አባላት፣ ቡድን መሪዎች፣ መምህራን እና ባለሙያዎች በጥራት፣ ልህቀት፣ ተቋማዊ ባህል ግንባታ እና አመራር ሚና ላይ ስልጠና ተሰጠ! የተቋሙ ፕሬዚዳንት አቶ እሱባለው መሠለ የስልጠናውን አስፈላጊነትና የተደራጀበትን አግባብ በማብራራት ስልጠናውን አስጀምረዋል።የደንበኞቹን እርካታ ለማሻሻል ያግዝ ዘንድ የተቋሙን ክፍተቶች የለዬ እና በሂደትም የልህቀት ማዕከል ለመሆን የሚያግዙ የስልጠና ርዕሶች ጥራት (quality)፣ ልህቀት (excellence)፣ ተቋማዊ ባህል …

ለአብክመ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ማኔጅመንት አባላት፣ቡድንመሪዎች፣መምህራን እናባለሙያዎችበጥራት፣ልህቀት፣ተቋማዊባህልግንባታእናአመራርሚናላይስልጠናተሰጠ! Read More »

በአብክመ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ቦርድ አባላት የተወሰደ ተሞክሮ በማኔጅመንት

በአብክመ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ቦርድ አባላት የተወሰደ ተሞክሮ በማኔጅመንት ኮሚቴ ደረጃ ውይይት ተደረገ! በተቋማችን ተልዕኮዎች ማለትም ትምህርት፣ የአጫጭር ጊዜ ስልጠና፣ ማማከር፣ ምርምር እና ፋሲሊቲ አቅርቦት ላይ የቦርድ አባላት ከኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት፣ ከአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ እና ከኦሮሚያ ስቴት ዩንቨርሲቲ ጋር ልምድ ልውውጥ አድርገዋል። በልምድ ልውውጡ በጣም ጥሩ የሚባሉና በተነሳሳ ቁጭት ተቋማችን ደረጃ በደረጃ ሊተገብራቸው …

በአብክመ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ቦርድ አባላት የተወሰደ ተሞክሮ በማኔጅመንት Read More »

የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ቦርድ አባላትና የተቋሙ አመራሮች የልምድ ልውውጥ አካሄዱ።

የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ቦርድ አባላትና የተቋሙ አመራሮች የልምድ ልውውጥ አካሄዱ። የልምድ ልውውጡ የተካሄደባቸው ተቋማት ኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት፣ አዲስ አበባ አመራር አካዳሚ እና ኦሮሚያ ስቴት ዩንቨርሲቲ ሲሆኑ ሥልጠና፣ ማማከር፣ ምርምር፣ ትምህርት እና የፋሲሊቲ አገልግሎት ላይ ምርጥ ልምድ የተገኘበትና ቀጣይ ተቋማችን እየሠራ ያላቸውን ተመሳሳይ ስራዎች በማሳደግና በማዘመን ተልዕኮውን ለመወጣት ትልቅ ትምህርት የተወሰደበት …

የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ቦርድ አባላትና የተቋሙ አመራሮች የልምድ ልውውጥ አካሄዱ። Read More »

የአብክመ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት ሰራተኞች ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን አከበሩ!

የአብክመ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት ሰራተኞች ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን አከበሩ! መጋቢት 10/2016 ዓ.ም የአብክመ ስራ አመራር ኢንስቲትዪት ለሠራተኞች ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን አከበሩ፡፡እለቱን በማስመልከት የአብክመ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት የፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ምህረቴ ዋለ የሴቶችን ቀን/March 8/ ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ ስልጠና መሆኑን አለም አቅፍ የሴቶች ቀን በዓለም አቀፍ ደራጃ ለ113 ኛ ጊዜ በሀገራችን በኢትዮጵያ ደግሞ …

የአብክመ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት ሰራተኞች ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን አከበሩ! Read More »

በከይዘን ስራ አመራር ፍልስፍና እና አተገባበር ላይ ያተኮረ,ስልጠና ተሰጠ

በከይዘን ስራ አመራር ፍልስፍና እና አተገባበር ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ ባህር ዳር ጥር 07/2016 ዓ.ም የአማራ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት ለአብክመ ኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አመራሮች ከጥር 06-07/2016 ዓ.ም ለተከታታይ ሁለት ቀናት በከይዘን ስራ አመራር ፍልስፍና አተገባበር ዙሪያ ስልጠና ሰጠ፡፡ስልጠናዉ በኢንስቲትዩቱ የስራ አመራር ልማት ዳይሬክቶሬት አማካሪዎች በአቶ ጊዜው ታደሰ እና በአቶ ሽበሽ በለገ በጋራ እየተሰጠ ይገኛል፡፡ …

በከይዘን ስራ አመራር ፍልስፍና እና አተገባበር ላይ ያተኮረ,ስልጠና ተሰጠ Read More »