ኢንስቲትዩቱ የሰራተኞቹን የኑሮ ውድነት ለመደጎም በሚል መነሻ ፍላጎት ላላቸው 19 ሰራተኞች በቅጥር ግቢው ውስጥ ከሚገኘው መሬት ለተለያዩ ተክሎች ልማት እንዲውል በማለት ካለፈው ሰኔ 2016 በጀት ዓመት ጀምሮ በጊዜአዊነት ሰጥቷል፡፡
የአረንጓዴ አሻራ ተምሳሌት በሆነው የአብክመ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት በጊዜአዊነት የልማት መሬት የወሰዱ ሰራተኞች በዋናነት በቆሎ፤ ነጭ ሽንኩርት፤ ቃሪያ፤ ጎመን፤ አተርና ሌሎችን አትክልቶችን በማልማት የደረሱትን ለሽያጭና ለምግብነት እያዋሉ እደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል፡፡
Amhara Managemnet Institute (AMI) established by Proclamation No.221/2014 having juridical personality of the regional government higher education, training and research institution.